Search Results
ሁሉንም ዕይ
አባል ይሁኑ
አባል ይሁኑ
መግቢያ
Register
Language
English
Amharic
Events
Discover Events
My Events
Marketplace
Discover Marketplace
Groups
Discover Groups
My Groups
Pages
Discover Pages
Liked Pages
ተጨማሪ
Popular Posts
Discover Posts
Funding
Offers
Jobs
Forums
Movies
Marketplace
Pages
Groups
Events
Jobs
Offers
ሁሉንም ዕይ
View
0
New Posts
VOA - Amharic
shared a link
2024-10-05 08:34:02
·
Open post in new tab
AMHARIC.VOANEWS.COM
በጋርዱላ ዞን ደራሼ ወረዳ ሰዎችን ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ማሰር ቀጥሏል” የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ጋርዱላ ዞን፣ ደራሼ ወረዳ፣ በአንድ ሳምንት ውስጥ ዘጠኝ ሰዎች ታስረዋል ሲሉ ነዋሪዎችና ቤተሰቦቻቸው ዛሬ መስከረም 23 ቀን 2017 ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ከዞኑ የተሰወሩ እና የት እንዳሉ የማይታወቁ 55 ሰዎች አሉ ሲሉም ተናግረዋል። የደራሼ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ኪስሞ ኪታንቦ፤ በወንጀል የተጠረጠሩ "ቁጥራቸው በዛ ያለ ሰዎች በአከባቢው አለ ባሉት ወታደራዊ ዕዝ ኮማንድ ፖሰት መታሰራቸውን አምነዋል። ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት...
VOA - Amharic
shared a link
2024-10-05 08:34:02
·
Open post in new tab
AMHARIC.VOANEWS.COM
በኢትዮጵያ ባለፉት 9 ወራት ከ1000 በላይ ሰዎች በወባ ወረሽኝ ህይወታቸው ማለፉ ተገለጠ
ካለፈው አመት ጥር ወር አንስቶ በኢትዮጵያ ከአንድ ሺህ በላይ ሰዎች በወባ ወረርሽኝ ሳቢያ ለሕልፈት መዳረጋቸው እና ሌሎች ቁጥቸው 6 ሚሊዮን የሚደርሱ በወረርሽኙ መጠቃታቸውን፣ የመንግስታቱ ድርጅት የእርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ ዩኤንኦቻ አስታወቀ። ድርጅቱ ከትላንት በስቲያ ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የተባለው አሃዝ ካለፈው ዓመት ጋራ ሲነፃፀር፣ የበሽታው ስርጭት መጨመሩን ማሳየቱን አመላክቷል፡፡ ይህንን አስመልክቶ አስተያየት እንዲሰጡ የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው...
VOA - Amharic
shared a link
2024-10-05 08:34:02
·
Open post in new tab
AMHARIC.VOANEWS.COM
የአብን የፓርላማ አባል ዘመነ ኃይሉ ከሦስት ቀናት እስር በኃላ ዛሬ መለቀቃቸውን ተናገሩ
ባለፈው ሰኞ ባሕር ዳር ከተማ ውስጥ ለእስር ተዳርገው እንደነበር የጠቀሱት የተቃዋሚው የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የፓርላማ አባል ዘመነ ኃይሉ ዛሬ መስከረም 23 ቀን 2017 ዓም መፈታታቸውን ተናግረዋል። አቶ ዘመነ በከተማው ከሚገኙት ፖሊስ ጣቢያዎች በአንዱ ከ40 ሰዎች ጋር ታስረው መቆየታቸውን ገልጠው ከእነዚህም ውስጥ አብዛኞቹ አሁንም በፖሊስ ቁጥጥር ስር መሆናቸውን አመልክተዋል። በጉዳዩ ከፌደራልና ከክልሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት የሥራ ኃላፊዎች...
VOA - Amharic
shared a link
2024-10-05 08:34:02
·
Open post in new tab
AMHARIC.VOANEWS.COM
‘በስንቱ’ በአሜሪካ
ባለፉት ሃያ አምስት ዓመታት ውስጥ በተጫወታቸው ቁጥራቸው የበዛ ሥራዎቹ እና ላቅ ያለ አድናቆት ባተረፈለት አጨዋወቱ በኢትዮጵያ የቴአትር እና የሲኒማ መድረክ ይበልጥ ከሚታወቁ ምርጥ ተዋናዮች አንዱ ለመሆን በቅቷል። በዚህም በርካታ ሽልማቶችን ተቀብሏል፤ ዕውቁ ተዋናይ ዓለማየሁ ታደሰ። ተዋናይ ዓለማየሁ ታደሰ - "አሬና ስቴጅ " ዋሽንግተን ዲሲ በተከታታዩ የቴሌቭዥን ድራማ በሚጫወተው የመሪ ተዋናይ ገጸ ባህሪ ስም የሚጠራው እና በአሁኑ ወቅት በሃገር ውስጥና በውጭ...
VOA - Amharic
shared a link
2024-10-05 08:34:02
·
Open post in new tab
AMHARIC.VOANEWS.COM
ባይደን በሔሊን አውሎንፋስ የደረሰውን ጉዳት ለመመልከት ወደ ፍሎሪዳ እና ጆርጂያ ያቀናሉ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በሔሊን አውሎንፋስ ጉዳት የደረሰባቸውን አካባቢዎች ለመጎብኘት ዛሬ ሐሙስ ወደ ፍሎሪዳ እና ጆርጂያ ግዛቶች እንደሚያመሩ ተገለጠ። በአደጋው ምላሽ ጥረቶች ላይ ከተሳተፉ የመጀመሪያ እርዳታ ሰጪዎች እና የአካባቢው ባለሥልጣናት ጋርም ይገናኛሉ። ረቡዕ እለት ባይደን የሰሜን እና ደቡብ ካሮላይና ግዛቶችን የጎበኙ ሲሆን፣ ሔሊን በሰሜን ካሮላይና ያደረሰውን ጉዳት በሄሊኮፕተር ተዘዋውረው ከተመለከቱ በኃላ "አውሎንፋሱ ያደረሰውን ጉዳት...
VOA - Amharic
shared a link
2024-10-05 08:34:02
·
Open post in new tab
AMHARIC.VOANEWS.COM
ደቡብ ሱዳን የደህንነት ኃላፊዋን ከሥልጣን አነሳች
የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዝዳንት ሳልቫኪር ደቡብ ሱዳን ነጻ ሃገር መሆኗን ካወጀችበት እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር 2011 አንስቶ የሃገሪቱ ብሔራዊ ደህንነት ኃላፊ ሆነው ያገለገለገሉትን ጀነራል አኮል ኩር ኩክ’ን ከሥልጣን ማንሳታቸውን መንግሥታዊው የደቡብ ሱዳን ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዘገበ። በብሔራዊ የደህንነት አገልግሎት ስር የሚገኘውን የሀገር ውስጥ ደህንነት ቢሮ ለዓመታት የመሩት ጀነራል አኮል ኩር ከሥልጣን የተነሱት የሽግግር መንግሥቱ በሀገሪቱ ሊደረግ...
VOA - Amharic
shared a link
2024-10-05 08:34:02
·
Open post in new tab
AMHARIC.VOANEWS.COM
ዴንማርክ እስራኤል ኤምባሲ አካባቢ በደረሰ ፍንዳታ 2 ስዊድናዊ ታዳጊዎችን አሰረች
ከአንድ ቀን በፊት በዴንማርክ ዋና ከተማ ኮፐንሃገን በሚገኘው የእስራኤል ኤምባሲ አካባቢ ከደረሱት ሁለት ፍንዳታዎች ጋር በተያያዘ ሁለት ስዊድናዊ ታዳጊዎች መታሰራቸውን አሶሽዬትድ ፕሬስ አስታውቋል። ድርጊቱ ከሽብር ጥቃት ይያያዝ ወይም አይያዝ እንደሆን ምርመራ እየተደረገ መሆኑንም የአቃቤ ሕግ ጠበቆች ተናግረዋል። በርካታ የውጪ ዲፕሎማቶች በሚገኙበት አካባቢ ረቡዕ ጠዋት በደረሰው ፍንዳታ የተጎዳ ሰው ባይኖርም ፍንዳታውን ተከትሎ በአቅራቢያው የሚገኘው የአይሁድ...
VOA - Amharic
shared a link
2024-10-05 08:34:02
·
Open post in new tab
AMHARIC.VOANEWS.COM
ሩሲያ በምታስተናግደው ቀጠናዊ ስብሰባ የታሊባን የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ይገኛሉ
ሩሲያ ዓርብ በምታስተናግደው ቀጠናዊ ስብሰባ ላይ በታሊባን ከምትተዳደረው አፍጋኒስታን ጋር በፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ እና ፀረ-ሽብርተኝነት እንዲሁም ሕገወጥ የእፅ ዝውውሮች ዙሪያ መስራት በሚቻልበት እና በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት እንደሚካሄድ ተገልጿል። ሩሲያ አፍጋኒስታንን በተመለከተ ለስድስተኛ ዙር በምታካሂደው በዚህ ጉባዔ ላይ፣ የታሊባን የውጪ ጉዳይ ምኒስትር አሚር ካሃን ሙጣቂ "ዋና እንግዳ" ሆነው እንደሚገኙ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀብይ ማሪያ...
More Stories